ዋሺንግተን ዲሲ —
የፈረንሳይ መከላከያ ሚኒስቴር በዛሬው ቀን እንዳስታወቀው፣ የተሸርካሪዎቹን ጉዞ ለመግታት /Mirage 2000/ ተዋጊ ጄቶችን ተጠቅሟል።
ጣልቃ-ገብነቱ የተካሄደው ከቻድ ባለሥልጣናት በቀረበ ጥያቄ መሠረት መሆኑን ያስታወቀው የፈረንሳይ ወታደራዊ ጦር፣ ዕርምጃውም "የጠላትነ" ያለውን አካሄድ ሊያስቀር እንደቻለም አመልክቷል።
ለዚህ ከሊብያ ለተንቀሳቀሰው የወረራ ጉዞ፣ ኃላፊነት የወሰደ ወገን አልቀረበም።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ