በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፈረንሳይ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ


ማሪን ሊ ፔን እና ኢማኑኤል ማክሮን
ማሪን ሊ ፔን እና ኢማኑኤል ማክሮን

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የመጀመሪያው ዙር ውጤቶች

የግራም ሆነ ቀኝ ዘመም ፖለቲካ ሳይሆን መካከለኛ አቋም የሚከተሉት ኢማኑኤል ማክሮን እና ብሄርተኛውና የስደተኞች ተቃዋሚዋ ማሪን ሊ ፔን ከሁለት ሳምንት በኋላ በሚካሄድ ሌላ ዙር ምርጫ እንደሚወዳደሩ ያረጋግጣሉ።

ተንታኞች ይህን ሂደት “በፈረንሳይ የፖለቲካ ነውጥ” ሲሉ ጠርተውታል። በዛሬው ዕለት ይፋ የተደረጉ ውጤቶች ማክሮን 23.8 በመቶ ሊ ፔን 21.5 በመቶ ድምፅ ማግኘታቸውን ያሳያሉ።

የአሜሪካ ድምፅ የአውሮፓ ዘጋቢ ሉዊዝ ራሚርዝ ተከታዩን አድርሶናል።

የፈረንሳይ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:31 0:00

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የፈረንሳይ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:19 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG