በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሥልጣን "አላግባብ በመገልገል"ና ከባድ "የሙስና ወንጀል ፈፅመዋል" የተባሉ ክስ ተመሰረተባቸው

በሥልጣን "አላግባብ በመገልገል"ና ከባድ "የሙስና ወንጀል ፈፅመዋል" ሲል ፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የቀድሞውን የብሄራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ኃላፊ አቶ ጌታቸው አሰፋን ጨምሮ በ26 ሰዎች ላይ ክሥ መሥርቷል።

ፍርድ ቤቱ በተከሳሶች ላይ የቀረበውን ክሥ በንባብ ለመስማት ለነገ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

በሥልጣን "አላግባብ በመገልገል"ና ከባድ "የሙስና ወንጀል ፈፅመዋል" የተባሉ ክስ ተመሰረተባቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:15 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG