በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አምስት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጡረታ ወጡ


አምስት የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች
አምስት የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች

"አቦይ ስብሃት" በሚል መጠሪያ የሚታወቁትን አንጋፋውን የሕውሓት መሥራች አቶ ስብሃት ነጋን ጨምሮ አምስት ከፍተኛ ባለሥልጣናት በጡረታ እንዲያርፉ መወሰኑን የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅህፈት ቤት አስታወቋል፡፡

"አቦይ ስብሃት" በሚል መጠሪያ የሚታወቁትን አንጋፋውን የሕውሓት መሥራች አቶ ስብሃት ነጋን ጨምሮ አምስት ከፍተኛ ባለሥልጣናት በጡረታ እንዲያርፉ መወሰኑን የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅህፈት ቤት አስታወቋል፡፡ ባለሥልጣናቱ ለብዙ ዓመታት በተለያዩ የኃላፊነት ቦታዎች አገልግለዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አምስት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጡረታ ወጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:55 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG