በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ወጣቱ መሪ ለውጥ እንዲያመጡ በቂ ጊዜ ሊሰጣቸው፣ ሊታገዙም ይገባል" አቶ ልደቱ አያሌው

አቶ ልደቱ አያሌው
አቶ ልደቱ አያሌው

አዲሱ የኢህአዴግ ሊቀመንበር ዶ/ር አብይ አህመድ የፊታችን ሰኞ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ከሚያደርጉት ንግግር ብዙ እንደሚጠበቅ፣ የቀድሞ የፓርላማ አባል አቶ ልደቱ አያሌው አስታወቁ፡፡

አዲሱ የኢህአዴግ ሊቀመንበር ዶ/ር አብይ አህመድ የፊታችን ሰኞ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ከሚያደርጉት ንግግር ብዙ እንደሚጠበቅ፣ የቀድሞ የፓርላማ አባል አቶ ልደቱ አያሌው አስታወቁ፡፡

ከዶ/ር አብይ የሚጠበቀው ግን ጥሩ ንግግር ብቻ ሳይሆን፣ በፍጥነት ወደ ተግባር እንቅስቃሴ መግባት ነው ብለዋል፡፡

ወጣቱ መሪ ለውጥ እንዲያመጡ በቂ ጊዜ ሊሰጣቸው ሊታገዙም ይገባል ሲሉ አቶ ልደቱ ተናግረዋል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

"ወጣቱ መሪ ለውጥ እንዲያመጡ በቂ ጊዜ ሊሰጣቸው፣ ሊታገዙም ይገባል" አቶ ልደቱ አያሌው
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:41 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG