በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቀድሞ የማሊ ፕሬዚዳንት ሆስፒታል ገቡ


የቀድሞ የማሊ ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ቡባካር ኬይታ
የቀድሞ የማሊ ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ቡባካር ኬይታ

የቀድሞ የማሊ ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ቡባካር ኬይታ ዋና ከተማዋ ባማኮ ሆስፒታል ገቡ።

ኬይታ የታመሙት እና ሃኪም ቢት የገቡ ያመጹ ወታደሮች ባካሄዱት መፈንቅለ መንግሥት ከሥልጣናቸው አውርደው እስር ቤት ባስገቧቸው በአስር ቀናቸው መሆኑ ነው።

የሰባ ዓመቱ የቀድሞ መሪ በሽታቸው ምን እንደሆነ የህመማቸው ምን ደረጃ ላይ እንዳሉ አልተገለጸም።

XS
SM
MD
LG