በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዓለም በሚገኙ የኢትዮጵያ ኢምባሲዎችና የቆንሲላ ጽ/ቤት የዲፕሎማቶች ድልድል


 አቶ መለስ አለም
አቶ መለስ አለም

በተለያዩ የዓለም ሀገራት በሚገኙ 59 የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና የቆንሲላ ጽህፈት ቤቶች ያካሄደውን የዲፕሎማቶችና የሌሎች ሠራተኞች ድልድል መጠናቀቁን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።

በተለያዩ የዓለም ሀገራት በሚገኙ 59 የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና የቆንሲላ ጽህፈት ቤቶች ያካሄደውን የዲፕሎማቶችና የሌሎች ሠራተኞች ድልድል መጠናቀቁን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።

አዲሱ ድልድል በሃገሪቱ እየተካሄደ ያለው ለውጥ አካል መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ገልፀዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በዓለም በሚገኙ የኢትዮጵያ ኢምባሲዎችና የቆንሲላ ጽ/ቤት የዲፕሎማቶች ድልድል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:30 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG