ዋሺንግተን ዲሲ —
ዕርዳታው የገባው የፕሬዚዳንት ማዱሮ መንግሥት ከፌዴሬሽኑ ጋር ባለፈው ወር በደረሰበት ሥምምነት መሆኑ ታውቋል።
ከተጫነው ዕርዳታ መካከል ለሃገሪቱ እጅግ የሚያስፈልጓት መድኃኒቶችና ሌሎችም የሕክምናና ጤና አጠባበቅ አቅርቦቶች እንደሚገኙበት ተነግሯል።
ቬኔዝዌላ ውስጥ 650 የሚሆን ተረጂ የመድረስ ዕቅድ እንዳለው ዓለምቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ አስታውቋል።