በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዓለምቀፍ የጀግና ሴቶች ሽልማት ሥነ ሥርዓት ተካሄደ


የዩናይትድ ስቴትስ ቀዳማዊት እመቤት ሜለኒያ ትራምፕ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በትላንትናው ዕለት እዚህ ዋሺንግተን ዲሲ ባዘጋጀው የ2017 ዓ.ም. ዓለምቀፍ የጀግና ሴቶች ሽልማት ሥነ ሥርዓት ላይ ተገኝተው ንግግር አድርገዋል።

የዩናይትድ ስቴትስ ቀዳማዊት እመቤት ሜለኒያ ትራምፕ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በትላንትናው ዕለት እዚህ ዋሺንግተን ዲሲ ባዘጋጀው የ2017 ዓ.ም. ዓለምቀፍ የጀግና ሴቶች ሽልማት ሥነ ሥርዓት ላይ ተገኝተው ንግግር አድርገዋል።

ቀዳማዊት እመቤት ሜለኒያ ባለቤታቸው ሥልጣን ከያዙ በኋላ አብዛኛውን ጊዜ የቆዩት ከሕዝብ ዕይታ ውጭ ቢሆንም ባለሞያዎች ግን የርሣቸው ባነስተኛ ደረጃ እንኳ መገኘት በቀጣይ ወራት ተሳትፏቸውን ይበልጥ ለማስፋት ፍላጎት እንዳላቸው ያሳያል ይላሉ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ዓለምቀፍ የጀግና ሴቶች ሽልማት ሥነ ሥርዓት ተካሄደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:56 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG