በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፌዴራሊዝምና ህገ መንግሥታዊነት በኢትዮጵያ


ፌዴራሊዝምና ህገ መንግሥታዊነት በኢትዮጵያ በሚል ርዕስ በቅርቡ ተካሂዶ በነበረ ውይይት አያሌ ነጥቦች ተነስተዋል፡፡

ህገ መንግሥቱ ተግባራዊ አልተደረገም፡፡ ህገ መንግሥቱ የአሸናፊዎች እንጂ ትክክለኛ የፖለቲካ ሰንድ አይደለም፡፡ ህገ መንግሥቱም ሆነ የፌዴራል ስርዓቱ መዋቅራዊ ችግር አለባቸው፡፡

የሀገሪቱ ችግሮች ሁሉ በፌዴራሊዝም ስርዓቱ ላይ መለጠፍ ትክክለኛ አተያይ አይደለም የሚሉና የመሳሰሉ አስተያየቶች በስፋት ተሰንዝሯል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ፌዴራሊዝምና ህገ መንግሥታዊነት በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:33 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG