አዲስ አበባ —
የፌዴራል መንግሥት የጸጥታ አካላት በኦሮሚያና በቤንሻንጉል አዋሳኝ አካባቢዎች ያለውን ችግር ለመፍታት ታጣቂዎች እንደሚገቡ ተገለጸ።
የፌዴራል የጸጥታ አካላት ጣልቃ የሚገቡት፣ ከኦሮሚያና ከቤንሻንጉል ክልሎች በቀረበው ጥያቄ መሠረት መሆኑን ብሄራዊ የጸጥታ ምክር ቤት አስታውቋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌዴራል መንግሥት የጸጥታ አካላት በኦሮሚያና በቤንሻንጉል አዋሳኝ አካባቢዎች ያለውን ችግር ለመፍታት ታጣቂዎች እንደሚገቡ ተገለጸ።
የፌዴራል መንግሥት የጸጥታ አካላት በኦሮሚያና በቤንሻንጉል አዋሳኝ አካባቢዎች ያለውን ችግር ለመፍታት ታጣቂዎች እንደሚገቡ ተገለጸ።
የፌዴራል የጸጥታ አካላት ጣልቃ የሚገቡት፣ ከኦሮሚያና ከቤንሻንጉል ክልሎች በቀረበው ጥያቄ መሠረት መሆኑን ብሄራዊ የጸጥታ ምክር ቤት አስታውቋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ