በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮሚያና በቤንሻንጉል ክልሎች በተፈጠረው ግጭት የተደራጀ ኃይል መኖሩ ተገለፀ


አቶ ዝናቡ ቱኑ
አቶ ዝናቡ ቱኑ

በኦሮሚያና በቤንሻንጉል ክልሎች ከተፈጠረው ግጭት ጀርባ በጣም የተደራጀ ኃይልና ጉልበት አለ ሲል የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታወቀ፡፡ የተፈጠረው የፀጥታ ችግር መንስዔ እየተጠና መሆኑንም አመልክተዋል፡፡

በኦሮሚያና በቤንሻንጉል ክልሎች ከተፈጠረው ግጭት ጀርባ በጣም የተደራጀ ኃይልና ጉልበት አለ ሲል የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታወቀ፡፡ የተፈጠረው የፀጥታ ችግር መንስዔ እየተጠና መሆኑንም አመልክተዋል፡፡

የፌዴራል ጠ/ዓቃቤ ሕግ ያወጣውን መግለጫ መነሻ በማድረግ፣ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር የሆኑትን አቶ ዝናቡ ቱኑን አነጋግረናል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በኦሮሚያና በቤንሻንጉል ክልሎች በተፈጠረው ግጭት የተደራጀ ኃይል መኖሩ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:28 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG