No media source currently available
በኦሮሚያና በቤንሻንጉል ክልሎች ከተፈጠረው ግጭት ጀርባ በጣም የተደራጀ ኃይልና ጉልበት አለ ሲል የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታወቀ፡፡ የተፈጠረው የፀጥታ ችግር መንስዔ እየተጠና መሆኑንም አመልክተዋል፡፡