በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አራት የመከላከያ ሠራዊት አባላት ታሰሩ


 አቶ ንጉሡ ጥላሁን
አቶ ንጉሡ ጥላሁን

"በወንጀል የተጠረጠሩና በሕግ የሚፈለጉ ሰዎችን ለማሸሽ ሞክረዋል" የተባሉ አራት የመከላከያ ሠራዊት አባላት በምዕራብ ጎንደር ዞን ቋራ ወረዳ በቁጥጥር ሥር ውለው - ምርመራ እየተካሄደባቸው መሆኑ ተገልጿል።

አንዳንድ የአካባቢው ነዋሪዎች "እዚያ የተሠማሩ የመከላከያ ሠራዊቱን አባላት አናምንም" እያሉ መሆኑንና “የመከላከያ ሠራዊቱ አሁንም ከፓርቲ ተፅዕኖ አልወጣም” የሚል መልዕክት ያዘሉ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የሚሠፍሩ አስተያየቶችን አስመልክቶ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅሕፈት ቤት የፕሬስ ኃላፊ አቶ ንጉሡ ጥላሁን በሰጡት ምላሽ "አንድን ስህተት አይቶ ሙሉ ድምዳሜ ላይ መድረስ ተገቢ አይደለም" ብለዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

አራት የመከላከያ ሠራዊት አባላት ታሰሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:55 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG