አዲስ አበባ —
በኢትዮጵያ ይካሄዳል ተብሎ የሚጠበቀውን ሃገራዊ ምክክር በበላይነት የሚመራው አካል በሁሉም ዘንድ ተቀባይነት ያለው እንዲሆን ኢትዮጵያዊያን ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትኅ ፓርቲ /ኢዜማ/ ጠይቋል።
ሃገራዊ ምክክሩ ግን ከወቅታዊ ችግሮች መፍቻ ዘዴዎች ጋር እንዳይቀላቀልም የፓርቲው ሊቀመንበር ከአሜሪካ ድምፅ ጋር ባደረጉት ቃል ምልልስ አሳስበዋል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።