በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሃገራዊ ምክክር ዝግጅት ጉዳይ የኢዜማ ጥያቄዎች

ፎቶ ፋይል፦ የሺዋስ አሰፋ
ፎቶ ፋይል፦ የሺዋስ አሰፋ

በኢትዮጵያ ይካሄዳል ተብሎ የሚጠበቀውን ሃገራዊ ምክክር በበላይነት የሚመራው አካል በሁሉም ዘንድ ተቀባይነት ያለው እንዲሆን ኢትዮጵያዊያን ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትኅ ፓርቲ /ኢዜማ/ ጠይቋል።

ሃገራዊ ምክክሩ ግን ከወቅታዊ ችግሮች መፍቻ ዘዴዎች ጋር እንዳይቀላቀልም የፓርቲው ሊቀመንበር ከአሜሪካ ድምፅ ጋር ባደረጉት ቃል ምልልስ አሳስበዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በሃገራዊ ምክክር ዝግጅት ጉዳይ የኢዜማ ጥያቄዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:53 0:00


XS
SM
MD
LG