በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢዜማ በወቅታዊ ጉዳይ ጥሪ አቀረበ


አቶ ናትናኤል ፈለቀ
አቶ ናትናኤል ፈለቀ

በሀገር ሰላምና መረጋጋት ላይ አደጋ ሊጥሉ የሚችሉ ቅስቀሳዎችን መንግሥት በንቃት እየተከታተለ ሕጋዊ እርምጃ እንዲወስድ ኢትዮጵያውያን ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትኅ ፓርቲ ጥሪ አቀረበ።

ፓርቲዎች የተለያዩ አማራጮችን ለሕዝብ በሚያቀርቡባቸው ጉዳዮች ላይ መንግሥት ውሳኔ ከማሳለፍና ተግባራዊ ከማድረግም እንዲቆጠብ ኢዜማ ጠይቋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ኢዜማ በወቅታዊ ጉዳይ ጥሪ አቀረበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:09 0:00


XS
SM
MD
LG