በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢዜማ በወቅታዊ ጉዳይ የሰጠው መግለጫ


ኢዜማ
ኢዜማ

በህወሓት ላይ የተወሰደው እርምጃ በሌሎችም የሃገሪቱ ክፍሎች የፖለቲካ ኃይላቸውን በሃይል ለማስፈፀም በሚንቀሳቀሱ ኃይሎች ላይም ሊወሰድ እንደሚገባ ኢዜማ አሳሰበ።

ሰራዊቱና ሌሎች የፀጥታ ኃይሎች በሚወስዷቸው የህግ የማስከበር እርምጃዎች የሁሉንም ዜጎች ሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች ያከብሩ ዘንድ ጥሪ አቅርቧል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኢዜማ በወቅታዊ ጉዳይ የሰጠው መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:55 0:00


XS
SM
MD
LG