በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ መራዘምን አስመልክቶ የተቃዋሚ ፓርቲዎች የሰጡት አስተያየት

የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ እንዲቀጥል ሕዝቡ ፈቃዱን ሰጥቷል የሚለው የመንግሥት መረጃ ሕዝብን መናቅ ያመነጨው ነው ሲሉ አንድ እውቅ የተቃዋሚ መሪ ነቀፉ፡፡

የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ እንዲቀጥል ሕዝቡ ፈቃዱን ሰጥቷል የሚለው የመንግሥት መረጃ ሕዝብን መናቅ ያመነጨው ነው ሲሉ አንድ እውቅ የተቃዋሚ መሪ ነቀፉ፡፡

የዓዋጁን ዕድሜ ለማራዘም የተሠጡ ምክንያቶች እርስ በእርሳቸው የሚጣረሱ እንደሆነም ገለጽ፡፡ ሌላው የተቃዋሚ ፓርቲ በበኩላቸው ሰሞኑን በገዥው ፓርቲና በመንግሥት የተወሰኑ ውሳኔዎች በሀገሪቱ የፖለቲካ ሕዋ ላይ ከባድ አሉታዊ ተፅዕኖ ያሳድራሉ ብለዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ መራዘምን አስመልክቶ የተቃዋሚ ፓርቲዎች የሰጡት አስተያየት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:29 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG