ዋሽንግተን ዲሲ —
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ የጀመሩትን ለውጥ ለማበረታት በተጠራው በዛሬ ሰልፍ ላይ በእጅ ቦንብ የሰው ሕይወት መጥፋቱና 156 ሰዎች መቁሰላቸውን ዐንድ ሰው ደግሞ መሞቱን ባለሥልጣናቱ አስታውቀዋል።
የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር አሚር አማንንና የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ዘይኑ ጽዮን ግርማ አነጋግራቸዋለች።