በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“በጥንቃቄና በባለሞያ መከበር አለበት”- ኮሚሽነር ዘይኑ ጀማል


ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድን ለመደገፍ የተደረገው ሰልፍ
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድን ለመደገፍ የተደረገው ሰልፍ

የደረሰውን አደጋ በተመለከተ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር አሚር አማንንና የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ዘይኑ ስለ ፍንዳታው ማብራሪያ ሰጥተውናል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ የጀመሩትን ለውጥ ለማበረታት በተጠራው በዛሬ ሰልፍ ላይ በእጅ ቦንብ የሰው ሕይወት መጥፋቱና 156 ሰዎች መቁሰላቸውን ዐንድ ሰው ደግሞ መሞቱን ባለሥልጣናቱ አስታውቀዋል።

የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር አሚር አማንንና የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ዘይኑ ጽዮን ግርማ አነጋግራቸዋለች።

“በጥንቃቄና በባለሞያ መከበር አለበት”- ኮሚሽነር ዘይኑ ጀማል
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:32 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG