በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምሥራቅ አፍሪካ ከባድ ዝናብ እንደሚወርድ ተተነበየ


የዩናይትድ ስቴትስ የአየር ትንበያ ባለሙያዎች በምሥራቅ አፍሪካ ክልሎች ከባድ ዝናብ መውረድ እንደሚቀጥል ተንብየዋል። ሀገሮቹ ከባድ ዝናብና የጎርፍ መጥለቅለቅ ሲፈራረቅባቸው ቆይቷል።

ክልሎቹ የኢትዮጵያና የሱዳን ደቡባዊ ክፍሎችን፣ ኡጋንዳን፣ የታንዛንያ ሰሜን ክፍል፣ እንዲሁም ኬንያ ሲሆኑ፣ ሌላ ጊዜ እነዚህ ሃገሮች ከመስከረም እስከ ታኅሳስ ወራት ባለው ጊዜ ውስጥ የሚያገኙት ዝናብ ውሱን መሆኑን የዩናይትድ ስቴትስ ብሄራዊ የውቅያኖስና የህዋ አስተዳደር ገልጿል።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG