በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መጭው ምርጫ የኢትዮጵያ ዲሞክራሲ ጉዞ መፈተኛ ነው ተባለ


Ambassador Johan Borgstam EU Ambassador to Ethiopia
Ambassador Johan Borgstam EU Ambassador to Ethiopia

ስለ ለውጥ መናገር ለውጥን መጀመር መለወጥ አይደለም ሲሉ በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር አስገነዘቡ፡፡

ስለ ለውጥ መናገር ለውጥን መጀመር መለወጥ አይደለም ሲሉ በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር አስገነዘቡ፡፡

የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ በየትም ስፍራና ጊዜም ቢሆን ህብረቱ ለሚያደርጋቸው ግንኙነቶች መሰረት እንደሆነም አስታወቁ፡፡ መጭው ሀገርቀፍ ምርጫ የኢትዮጵያ ዲሞክራሲ ጉዞ መፈተኛ እንደሚሆንም ህብረቱ ገለፀ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

መጭው ምርጫ የኢትዮጵያ ዲሞክራሲ ጉዞ መፈተኛ ነው ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:15 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG