በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለድርቅ መቋቋሚያ 14 ቢልዮን ብር ተመደበ

የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ በሃገሪቱ ለተከሰተው ድርቅ መቋቋሚያ የሚሆን የ14 ቢልዮን ብር በላይ አፅድቋል፡፡

please wait

No media source currently available

0:00 0:02:03 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ በሃገሪቱ ለተከሰተው ድርቅ መቋቋሚያ የሚሆን የ14 ቢልዮን ብር በላይ አፅድቋል፡፡

በሌላ በኩል ደግሞ በስብሰባው ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ ለሱዳን የተሰጠ መሬት የለም፤ የድንበር መካለልም የለም ብለዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of
XS
SM
MD
LG