No media source currently available
በሰሜን አሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ዛሬ ማለዳ በዋሽንግተን ዲሲ የስብሰባ ማዕከል ተሰልፈው ወደ አዳራሽ ለመግባት ሲጠባበቁ። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ በውጭ ከሚኖሩ ወገኖቻቸው ጋር በኢትዮጵያ መንግሥትና በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን መካከል መቀራረብና መተባበር እንዲኖር ያለመ ውይይት እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ