በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያዊያን ከመሪያቸው ጋር ለመወያየት በዲሲ ስብሰባ ማዕከል ሲጠባበቁ


ኢትዮጵያዊያን ከመሪያቸው ጋር ለመወያየት በዲሲ ስብሰባ ማዕከል ሲጠባበቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:32 0:00

በሰሜን አሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ዛሬ ማለዳ በዋሽንግተን ዲሲ የስብሰባ ማዕከል ተሰልፈው ወደ አዳራሽ ለመግባት ሲጠባበቁ። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ በውጭ ከሚኖሩ ወገኖቻቸው ጋር በኢትዮጵያ መንግሥትና በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን መካከል መቀራረብና መተባበር እንዲኖር ያለመ ውይይት እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።

XS
SM
MD
LG