ሳን ሆዜ - ካሊፎርኒያ —
ካለፈው ቅዳሜ አንስቶ በሳን ሆዜ - ካሊፎርኒያ ሲካሄድ የሰነበተው በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያዊያን የስፖርትና የባሕል ፌስቲቫል ከትናንት በስተያ ቅዳሜ ተጠናቅቋል፡፡
የዓመቱ የክለቦች ደረጃዎችም ታውቀዋል፡፡
የቨርጂነያ ቡድን በኔልሰን ማንዴላ ስም የተሰየመውን ዋንጫ አሸንፏል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የአዲሱ አበበን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
ካለፈው ቅዳሜ አንስቶ በሳን ሆዜ - ካሊፎርኒያ ሲካሄድ የሰነበተው በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያዊያን የስፖርትና የባሕል ፌስቲቫል ከትናንት በስተያ ቅዳሜ ተጠናቅቋል፡፡
የዓመቱ የክለቦች ደረጃዎችም ታውቀዋል፡፡
የቨርጂነያ ቡድን በኔልሰን ማንዴላ ስም የተሰየመውን ዋንጫ አሸንፏል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የአዲሱ አበበን ዘገባ ያዳምጡ፡፡