በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ዓለም አቀፍ ጎብኚዎችን አርቋል


የቱሪስት መስሕብ ከሆኑት አንዱ የፋሲል ግንብ
የቱሪስት መስሕብ ከሆኑት አንዱ የፋሲል ግንብ

የጎብኚዎች ቁጥር መቀነስ የጀመረው በኢትዮጵያ የተቃውሞ እንቅስቃሴ ከተጀመረ ጀምሮ መሆኑን የተናገሩት የአንዱ አስጎብኚ ድርጅቶቹ ኃላፊ አሁን ደግሞ በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ላይ ወዳለች ሀገር ቱሪስቶች ሊመጡ አይችሉም ብለዋል።

በተለያዩ አካባቢዎች የተነሱት ሕዝባዊ ተቃውሞዎች፣ የተፈጸሙ ግድያዎችና ባሳለፍነው ወር የወጣው የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ መድረሻቸውን ኢትዮጵያ ያደረጉ ጎብኚዎችን ማራቁን አንዳንድ የአስጎብኚ ድርጅቶቹ ባለቤቶች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

ከአስጎብኚ ድርጅቶቹ ኃላፊዎች አንዱ በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ላይ ወዳለች ሀገር ቱሪስቶች ሊመጡ አይችሉም ብለዋል።

ጽዮን ግርማ ዝርዝር አላት።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።

አስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ዓለም አቀፍ ጎብኚዎችን አርቋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:52 0:00

XS
SM
MD
LG