በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያና የሰማይ ቀልቧ


የኢትዮጵያ የጠፈር ሣይንስ ማኅበረሰብ
የኢትዮጵያ የጠፈር ሣይንስ ማኅበረሰብ



አቶ ተፈራ ዋልዋ - የኢትዮጵያ የጠፈር ሣይንስ ማኅበረሰብ የቦርድ ሰብሳቢ
አቶ ተፈራ ዋልዋ - የኢትዮጵያ የጠፈር ሣይንስ ማኅበረሰብ የቦርድ ሰብሳቢ

please wait

No media source currently available

0:00 0:07:03 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የኅዋ ሣይንስና በኢትዮጵያ እየተፈጠረ ያለው ጉጉት ከተቋቋመ አሥር ዓመታትን ያስቆጠረው የኢትዮጵያ ስፔስ ሣይንስ ሶሣይቲ ከሌሎች መሰል ተቋማት ጋር እየፈጠረ ያለው ትስስር የ14 ሃገሮች ማስተባበሪያ የሆነ ክልላዊ የኅዋ ሣይንስ ፅ/ቤት አዲስ አበባ ላይ እንዲቋቋም ምክንያት ሆኗል፡፡

ይህንን መነሻ ያደረገው እስክንድር ፍሬው የቦርዱን ሰብሳቢ እንዲሁም የኢትዮጵያን የትምህርት ሚኒስትር አነጋግሯል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG