በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያዊያኑ ከየመን እየተመለሱ ነው


ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች በየመን /ፎቶ ፋይል/
ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች በየመን /ፎቶ ፋይል/

ከሞት ጋር በቅርብ ርቀት ስንተያይ ከኖርንባት ሃገር ወደ ትውልድ ሥፍራችን መምጣታችን አስደስቶናል ሲሉ ትናንት አዲስ አበባ የገቡ ከየመን ተመላሾች ኢትዮጵያዊያን አስታውቀዋል፡፡

please wait

No media source currently available

0:00 0:07:18 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ከሞት ጋር በቅርብ ርቀት ስንተያይ ከኖርንባት ሃገር ወደ ትውልድ ሥፍራችን መምጣታችን አስደስቶናል ሲሉ ትናንት አዲስ አበባ የገቡ ከየመን ተመላሾች ኢትዮጵያዊያን አስታውቀዋል፡፡

መንግሥት ለዚህ መሣካት ያደረገውን ጥረትም አወድሰዋል፡፡

ወደ ሃገራቸው ለመመለስ አራት ሺህ ኢትዮጵያዊያን እስከአሁን ከ2500 በላይ መግባታቸውን የገለፁት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ቀሪዎቹንም ከአንድ ሣምንት ባነሰ ጊዜ ማጓጓዝ እንደሚቻል ጠቁመዋል፡፡

ለዝርዝሩ የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ የያዘውን የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG