በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠ/ር አብይ በሶማሌ ክልል ስለተፈጠረው የፀጥታ ሁኔታና ግጭት መፍትኄ

የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አቢይ አህመድ
የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አቢይ አህመድ

የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ከዩናይትድ ስቴይትስ ከተመለሱ በኋላ በስፋት ያተኮሩት በሶማሌ ክልል የተፈጠረውን የፀጥታ ሁኔታና ግጭት መፍትኄ ለመስጠት መሆኑን አስታውቋል።

የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ከዩናይትድ ስቴይትስ ከተመለሱ በኋላ በስፋት ያተኮሩት በሶማሌ ክልል የተፈጠረውን የፀጥታ ሁኔታና ግጭት መፍትኄ ለመስጠት መሆኑን አስታውቋል።

በትናንትናው ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሰጡትን መግለጫ የተከታተለው እስክንድር ፍሬው ዜናውን አድርሶናል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ጠ/ር አብይ በሶማሌ ክልል ስለተፈጠረው የፀጥታ ሁኔታና ግጭት መፍትኄ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:49 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG