በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ በአሶሳ


የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ
የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ

ኢትዮጵያውያን በየትኛውም የሀገሪቱ አካባቢ ተዘዋውሮ የመሥራት መብት ጥያቄ ውስጥ ሊገባ እንደማይገባው፣ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ አሳሰቡ፡፡

ኢትዮጵያውያን በየትኛውም የሀገሪቱ አካባቢ ተዘዋውሮ የመሥራት መብት ጥያቄ ውስጥ ሊገባ እንደማይገባው፣ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ አሳሰቡ፡፡ ጠ/ሚኒስትሩ ይሔን ያሳሰቡት በቤንሻንጉል ጉምዝ ርዕሰ ከተማ አሶሳ ከነዋሪዎች ጋር ባደረጉት ውይይት ነው፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ በአሶሳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:27 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG