በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የምህረት ዓዋጅ ፀደቀ

ዛሬ አስቸኳይ ስብሰባ ያካሄደው የኢትዮጵያ ፓርላማ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሂደት ላይ የነበረውን የምህረት ዓዋጅ በአንድ ድምፀ ታዕቅቦ እና በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል፡፡

የምህረት ዓዋጅ በአንድ ድምፀ ታዕቅቦ እና በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል፡፡ ዓዋጁ በተለያዩ የወንጀል ድርጊቶች ለተሳተፉ ሰዎች ተጠያቂነትን የሚያስቀር ነው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የምህረት ዓዋጅ ፀደቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:34 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG