No media source currently available
ዛሬ አስቸኳይ ስብሰባ ያካሄደው የኢትዮጵያ ፓርላማ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሂደት ላይ የነበረውን የምህረት ዓዋጅ በአንድ ድምፀ ታዕቅቦ እና በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል፡፡