በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቤተክህነት ጠቅላይ ሚኒስትሩን ሸለመች


ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ እያስመዘገቡ ናቸው ያለችውን ለውጥ እንደምታደንቅ የገለፀችው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስትያን ዛሬ /ዕሁድ፣ ጳጉሜ 4/2010 ዓ.ም/ የዕውቅና ሽልማት አበርክታላቸዋለች።

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ እያስመዘገቡ ናቸው ያለችውን ለውጥ እንደምታደንቅ የገለፀችው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስትያን ዛሬ /ዕሁድ፣ ጳጉሜ 4/2010 ዓ.ም/ የዕውቅና ሽልማት አበርክታላቸዋለች።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጥቂት ወራት ውስጥ ያደረጉት እንቅስቃሴ ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገቡን ቤተክርስትያኒቱ ገልፃለች።

ለአጭር ዘገባ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ቤተክህነት ጠቅላይ ሚኒስትሩን ሸለመች
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:30 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG