ዋሺንግተን ዲሲ —
የራዲዮ መጽሔት የጋዜጠኞች የጠረጴዛ ዙሪያ ውይይታችን በወቅታዊ ርዕሰ-ጉዳይ ተመልሷል።
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁና አንድምታው፤ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምህዳር፤ ድህረ-አዋጅ የመጀመሪያ ምዕራፍ ቀዳሚ ገጾች የሚገለጡበት የጋዜጠኞች የጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት ነው።
ተወያዮች መስፍን ነጋሽና አርጋው አሽኔ በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በጋዜጠኝነት ሞያ የሠሩ ናቸው።
ሙሉውን ውይይት ከዚህ ያድምጡ፤
አስተያየቶችን ይዩ (1)
ተጨማሪ አስተያየቶችን ለመመልከት ይጫኑ