በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የበጎ አድራጎትና ሲቪክ ማኅበራት ዐዋጅ -በኢትዮጵያ

የበጎ አድራጎትና ሲቪክ ማኅበራት
የበጎ አድራጎትና ሲቪክ ማኅበራት

የበጎ አድራጎትና ሲቪክ ማኅበራት ዐዋጅ ለሥራቸው እንቅፋት ሆኖ መቆየቱን የገለፁ የሰብዓዊ መብት ድርጅቶች ተወካዮች ዐዋጁን ለማሻሻል በተያዘው ጥረት ላይ ተስፋቸውን ጥለዋል።

የበጎ አድራጎትና ሲቪክ ማኅበራት ዐዋጅ ለሥራቸው እንቅፋት ሆኖ መቆየቱን የገለፁ የሰብዓዊ መብት ድርጅቶች ተወካዮች ዐዋጁን ለማሻሻል በተያዘው ጥረት ላይ ተስፋቸውን ጥለዋል።

በሀገሪቱ እየታዩ ያሉ ለውጦችም ሥራቸውን የሚያግዙ መሆናቸውን ተናግረዋል። በሰብዓዊ መብት ላይ የሚሰሩ አምስት ድርጅቶች “የኢትዮጵያ የመብት ድርጅቶች ኅብረት” የተሰኘውን የጋራ ስብስብ ይፋ አድርገዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የበጎ አድራጎትና ሲቪክ ማኅበራት ዐዋጅ -በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:19 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG