በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

11ኛው የአፍሪካ መሪዎች አስቸኳይ ጉባዔ በአዲስ አበባ


አቶ መለስ ዓለም
አቶ መለስ ዓለም

ሕዳር 8 እና 9 በአዲስ አበባ ለሚካሄደው 11ኛው የአፍሪካ መሪዎች አስቸኳይ ጉባዔ፣ ዝግጅቶች እየተጠናቀቁ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

ሕዳር 8 እና 9 በአዲስ አበባ ለሚካሄደው 11ኛው የአፍሪካ መሪዎች አስቸኳይ ጉባዔ፣ ዝግጅቶች እየተጠናቀቁ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

ጉባዔው በተለይም በአፍሪካ ሕብረት ተቋማዊ ማሻሻያ ላይ፣ እንደሚያተኩር ይጠበቃል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

11ኛው የአፍሪካ መሪዎች አስቸኳይ ጉባዔ በአዲስ አበባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:42 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG