በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጂቡቲ የኢትዮጵያ ዋንኛ የንግድ በር ሆና ትቀጥላለች


ጂቡቲ የኢትዮጵያ ዋንኛ የወጭና የገቢ ንግድ በር ሆና እንደምትቀጥል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታወቀ፡፡

ጂቡቲ የኢትዮጵያ ዋንኛ የወጭና የገቢ ንግድ በር ሆና እንደምትቀጥል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታወቀ፡፡

በዚህ ወር መጨረሻ በታላቁ የሕዳሴ ግድብ፣ የውሃ አሞላል አካሄድ ላይ የሚነጋገር፣ የሦስቱ ሀገሮች የባለሞያዎች ስብሰባ በካርቱም እንደሚካሄድ ተነገረ፡፡

በጂቡቲና በኢትዮጵያ የጋራ ድንበር ላይ የሚታየውን ሕገወጥ ንግድና ሰዎችን ማዘዋወር ለማስቆም፣ ባለሥልጣናቱ ተወያዩ፡፡

ሙሉውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያገኛሉ።

ጂቡቲ የኢትዮጵያ ዋንኛ የንግድ በር ሆና ትቀጥላለች
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:12 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG