በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጥበብ ሴቶች በአሜሪካ ኤምባሲ


ሴት ጥበበኞች - በአሜሪካ ኤምባሲ
ሴት ጥበበኞች - በአሜሪካ ኤምባሲ

please wait

No media source currently available

0:00 0:07:30 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በየዓመቱ በፈረንጆች ማርች ስምንት ወይም በኢትዮጵያ የካቲት 29 የሚውለው የዓለም የሴቶች ቀን ባለፈው ሣምንት በተለያዩ ዝግጅቶች በዓለም ዙሪያ ተከብሯል።

በዩናይትድ ስቴትስ ደግሞ ማርች ስምንት ብቻ ሳይሆን ወሩ በሙሉ የሴቶች ታሪክ ይወሳበታል።

አዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኢምባሲ ይህንኑ ምክንያት በማድረግ ለኢትዮጵያ ሴት ሰዓሊያን እና ቀራፂያን አንድ ልዩ ውድድር ማሰናዳቱን በኤምባሲው ቅጥር ግቢ ውስጥ ባዘጋጀው ሥነ-ሥርዓት ላይ ይፋ አድርጓል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG