No media source currently available
በዝዋይ አካባቢ የሚኖሩ ገበሬዎች በድርቅ የተነሳ የምግብ እጥረት ምክንያት ህዝቡ በጣም እንደተራበ ይናገራሉ። የኢትዮጵያ መንግስት ወደ 10 ሚልዮን የሚሆኑ ሰዎች እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው ይገልጻሉ።
አስተያየቶችን ይዩ
ተጨማሪ አስተያየቶችን ለመመልከት ይጫኑ
አስተያየቶችን ይዩ (3)
ተጨማሪ አስተያየቶችን ለመመልከት ይጫኑ