ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት ዐበይት በዓላት አንዱ የሆነው የጥምቀት ከተራ በዓል ዛሬ በአዲስ አበባ ተከብሯል። በዩኔስኮ ከተመዘገቡ የኢትዮጵያ መንፈሳዊ ቅርሶች አንዱ የሆነው የጥምቀት ከተራ በዓል በየዓመቱ በድምቀት የሚከበር በዓል ነው። በርካታ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች እንዲኹም ጎብኚዎች ታቦታትን ወደ ባህረ-ጥምቀቶች በመንፈሳዊ ክዋኔዎች አጅበው ሸኝተዋል፡፡ በአዲስ አበባ ክብረ-በዓሉን በተመለከተ የተሰናዳውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የጥምቀት ከተራ በዓል ዛሬ በአዲስ አበባ ተከብሯል
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
ወጣቶችና የአካባቢያቸው ሰላም
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
የወጣቶች የሰላምና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ጥያቄ
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
አዲስ አበባ ላይ የታየው የአውሮፓ ፊልም ፌስቲቫል
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
አካል ጉዳተኛ መኾኑ ለሌሎች መደገፊያ ከመሥራት አላገደውም
-
ፌብሩወሪ 10, 2025
ቀይ መስቀል ማኅበር የሰብአዊነት ትምሕርት ቤት አቋቋመ
-
ፌብሩወሪ 10, 2025
“ደራሮ” የምስጋና በዓል በጌዴኦ