በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ሠብዓዊ መብት ኮሚሺነር ዶ/ር አዲሱ ገ/እግዚአብሄር ገለፃ - በኢትዮጵያ ኤምባሲ


የኢትዮጵያ ኤምበሲ ዋሽንግተን ዲሲ
የኢትዮጵያ ኤምበሲ ዋሽንግተን ዲሲ

ባለፈው ሐሙስ በዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምበሲ፣ ዶ/ር አዲሱ ገብረ/እግዚአብሄር የኢትዮጵያ ሠብዓዊ መብት ከሚሽን ኰሚሽነር፣ የአገሪቱን የመብት አያያዝ ሪፖርት ያቀረቡበት አንድ ስብሰባ ተካሂዶ ነበር።

ባለፈው ሐሙስ በዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምበሲ፣ ዶ/ር አዲሱ ገብረ/እግዚአብሄር የኢትዮጵያ ሠብዓዊ መብት ከሚሽን ኰሚሽነር፣ የአገሪቱን የመብት አያያዝ ሪፖርት ያቀረቡበት አንድ ስብሰባ ተካሂዶ ነበር።

ስብሰባውን የጠራው በኢትዮጵያ መንግሥት ተቀጥሮ ይሠራል የተባለው/SGRLLC/ የተባለው ሎቢስት/አግባቢ/ ቡድን መሆኑም ታውቋል።

በስብሰባው ላይ ለመገኘት ከሄዱ ኢትዮጵያውያን መካከል አንዳንዶቹ ከገቡ በኋላ እንዲወጡ የተደረጉ ሲሆን፣ ሌሎች ደግሞ ከብዙ ጭቅጭቅ በኋላ ቢገቡም ጥያቄ የማቅረብ ዕድል እንደተነፈጉ ተናግረዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የኢትዮጵያ ሠብዓዊ መብት ኮሚሺነር ዶ/ር አዲሱ ገ/እግዚአብሄር ገለፃ - በኢትዮጵያ ኤምባሲ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:39 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG