በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምርጫ 97 የተገደሉ ሠማዕታት ማስታወሻ


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

የ1997 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ ምርጫ ተክትሎ በተከሰተው ቀውስ ሰኔ 1 ቀን 1997 ዓ.ም. በመንግሥት ታጣቂዎች የተገደሉ ዜጎች አሥራ ሁለተኛ ዓመት መታሰቢያ ዛሬ በመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ፅ/ቤት ተከበረ፡፡

የ1997 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ ምርጫ ተክትሎ በተከሰተው ቀውስ ሰኔ 1 ቀን 1997 ዓ.ም. በመንግሥት ታጣቂዎች የተገደሉ ዜጎች አሥራ ሁለተኛ ዓመት መታሰቢያ ዛሬ በመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ፅ/ቤት ተከበረ፡፡

የመኢአድ መሪ ገዥው ፓርቲ ከዚህ ጥፋቱ እንዲማር ጠሪ ሲያቀርቡ፣ የሰማያዊ ፓርቲ መሪ በበኩላቸው የሕግ ተጠያቂነት እስኪሰፍን ድረስ መግደል እንደማይቆም አስገነዘቡ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

በምርጫ 97 የተገደሉ ሠማዕታት ማስታወሻ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:12 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG