በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምርጫ 97 የተገደሉ ሠማዕታት ማስታወሻ


በምርጫ 97 የተገደሉ ሠማዕታት ማስታወሻ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:12 0:00

የ1997 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ ምርጫ ተክትሎ በተከሰተው ቀውስ ሰኔ 1 ቀን 1997 ዓ.ም. በመንግሥት ታጣቂዎች የተገደሉ ዜጎች አሥራ ሁለተኛ ዓመት መታሰቢያ ዛሬ በመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ፅ/ቤት ተከበረ፡፡

XS
SM
MD
LG