በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ረሃብ ያልተከሰተው ምግብ ለሚፈልገው ሕዝብ መመገብ ስለቻልን ነው” - አቶ ደበበ ዘውዴ


የብሔራዊ የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሮክተሬት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ
የብሔራዊ የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሮክተሬት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ

የብሔራዊ አደጋ ሥጋት አመራር ኮሚሽን በኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅ ወደ ረሃብ ሳይቀየር መቋቋም መቻሉን እየገለፀ ነው። በሌላ በኩል ደግሞ በሦስት ወራት ጊዜ ውስጥ ፤ “ከ5.6 ሕዝብ ወደ 7.8 ሚሊዮን ሕዝብ በላይ አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ይፈልጋል ለዚህም 742 ሚሊዮን ዶላር ከለጋሾች ይጠበቃል።” ይላል።

የብሔራዊ የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሮክተሬት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ ፤ ድርቁ በጣም እያጠቃ ያለው የቆላማ አርብቶ አደር አካባቢዎችን እንደሆነ ይናገራሉ። “ረሃብ ያልተከሰተው ምግብ ለሚፈልገው ሕዝብ መመገብ ስለቻልን ነውም” ይላሉ።

ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር በትብብር የሚሰሩ ለጋሾች በበኩላቸው የተጎጂዎች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል እና ገንዘቡ ካልተገኘ አደጋው ከፍተኛ ሊሆን እንደሚችል እየወተወቱ ይገኛሉ።

ጽዮን ግርማ አቶ ደበበን አነጋግራለች።

"ረሃብ ያልተከሰተው ምግብ ለሚፈልገው ሕዝብ መመገብ ስለቻልን ነው” - አቶ ደበበ ዘውዴ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:32 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG