ዋሽንግተን ዲሲ —
የብሔራዊ የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሮክተሬት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ ፤ ድርቁ በጣም እያጠቃ ያለው የቆላማ አርብቶ አደር አካባቢዎችን እንደሆነ ይናገራሉ። “ረሃብ ያልተከሰተው ምግብ ለሚፈልገው ሕዝብ መመገብ ስለቻልን ነውም” ይላሉ።
ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር በትብብር የሚሰሩ ለጋሾች በበኩላቸው የተጎጂዎች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል እና ገንዘቡ ካልተገኘ አደጋው ከፍተኛ ሊሆን እንደሚችል እየወተወቱ ይገኛሉ።
ጽዮን ግርማ አቶ ደበበን አነጋግራለች።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ