ዋሺንግተን ዲሲ —
አቃቤ ሰላም ቆምጨ አምባው ይልማ በልማት ሥራዎች፣ በአስተዳደርና በተለያዩ ማኅበራዊ ክንውኖች ስለ ተሞላው ሕይወታቸው በሰፊው ተጨዋውተናል፤ ለዛሬ ስለ ገና ከሰሎሞን አባተ ጋር ያደረጉትን ቆይታ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
በደርግ ዘመን የአውራጃ አስተዳዳሪ የነበሩት አቃቤ ሰላም ቆምጨ አምባው ዛሬ የሕግ ጠበቃና አማካሪ ናቸው።
አቃቤ ሰላም ቆምጨ አምባው ይልማ በልማት ሥራዎች፣ በአስተዳደርና በተለያዩ ማኅበራዊ ክንውኖች ስለ ተሞላው ሕይወታቸው በሰፊው ተጨዋውተናል፤ ለዛሬ ስለ ገና ከሰሎሞን አባተ ጋር ያደረጉትን ቆይታ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡