በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሪዮ ኦሎምፒክ የሚሳተፉ ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ዝግጅት


አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ
አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ
አትሌት ገለቴ ቡርቃ
አትሌት ገለቴ ቡርቃ

በያዝነው ነሃሴ ወር ብራዚል ውስጥ የሚካሄደው የዘንድሮው “ሪዮ ኦሎምፒክ 2016” የሚሳተፉ ኢትዮጵያውያን በልምምድ ላይ ናቸው። በዚህ ውድድር ከሚሳተፉት ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች መካከል የሦስት ጊዜ የኦሎምፒክ ሻንፒዮኗ አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ እና በዓለም አቀፍ አትሌቶች ፈዴረሽን የቤት ውስጥ ውድድር ሻንፒዮኗ አትሌት ገለቴ ቡርቃ ይገኙበታል።

የአትሌቶቹ ዝግጅትን በተመለከተ ሮይተርስ የዜና አውታር ያዘጋጀውን ቪድዮ ከተያያዘው ፋይል ይመልከቱ።

በሪዮ ኦሎምፒክ የሚሳተፉ ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ዝግጅት
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:18 0:00

XS
SM
MD
LG