በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሪዮ ኦሎምፒክ የሚሳተፉ ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ዝግጅት


በሪዮ ኦሎምፒክ የሚሳተፉ ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ዝግጅት
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:18 0:00

በያዝነው ነሃሴ ወር ብራዚል ውስጥ የሚካሄደው የዘንድሮው “ሪዮ ኦሎምፒክ 2016” የሚሳተፉ ኢትዮጵያውያን በልምምድ ላይ ናቸው። በዚህ ውድድር ከሚሳተፉት ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች መካከል የሦስት ጊዜ የኦሎምፒክ ሻንፒዮኗ አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ እና በዓለም አቀፍ አትሌቶች ፈዴረሽን የቤት ውስጥ ውድድር ሻንፒዮኗ አትሌት ገለቴ ቡርቃ ይገኙበታል።

XS
SM
MD
LG