አዲስ አበባ —
'የኢትዮጵያ አየርመንገድ' ኤርበስ 350
ይህ ግዢ አየር መንገዱ ከዓለም መሪ አየር መንገዶች አንዱ መሆኑን እንደሚያሳይ የዘርፉ ባለሙያዎች ገልፀዋል።
አይሮፕላኑ ዛሬ በሃገር ውስጥ የምረቃ በረራ አካሂዷል።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘ የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
-
እስክንድር ፍሬው