በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

'የኢትዮጵያ አየርመንገድ' ኤርበስ 350 ገዛ


'የኢትዮጵያ አየርመንገድ' ኤርበስ 350 ገዛ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:04 0:00

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዘመናዊውን ኤርበስ 350 አይሮፕላን በመግዛት ከአፍሪካ አንደኛ ከዓለም ሰባተኛ ሆንዋል። ይህ ግዢ አየር መንገዱ ከዓለም መሪ አየር መንገዶች አንዱ መሆኑን እንደሚያሳይ የዘርፉ ባለሙያዎች ገልፀዋል። አይሮፕላኑ ዛሬ በሃገር ውስጥ የምረቃ በረራ አካሂዷል።

XS
SM
MD
LG