የአፍሪካ የፊልም ፌስቲቫል ላይ ሁለት ኢትዮጵያዊ ፊልሞች ተወዳድረው አድናቆትን አተረፉ
ባሳለፍነው ወር መጨረሻ በዛንዚባር በተዘጋጀው ዚፍ /ZIff/ በተሰኘው የአፍሪካ የፊልም ፌስቲቫል ላይ ሁለት ኢትዮጵያዊ ፊልሞች ለውድድር ቀርበው ነበር። በአጭር የፊልም ዘርፍ የማንተጋፍቶት ስለሺ "ግርታ" እና በዩናይትድ ስቴትስ ካሊፎርኒያ የተሰራውና በሰሎሜ ሙሉጌታ የተዘጋጀው "ዉቭን" በአማርኛው የተሸመነ የተሰኘው ወጥ ሙሉ ፊልም ከሌሎች የአፍሪካ ፊልሞች ጋር በዘርፉ ባለሙያዎች ለመታየት በቅቷል። ከአጭር የፊልም ዘርፍም "ግርታ" ተሸላሚ ሆኗል። አዘጋጆቹን አነጋግረናል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 23, 2022
በአማራ ክልል የወደሙ ንብረቶችና መልሶ የመገንባት እቅድ
-
ሜይ 23, 2022
ማነው ነዳጅ ከሩሲያ ላይ እየገዛ ያለው?
-
ሜይ 23, 2022
በግጭት ምክኒያት ከደራሼ የተፈናቀሉ ነዋሪዎች መቸገራቸውን ገለጹ
-
ሜይ 23, 2022
“የሕግ ማስከር ሂደት ሰብዓዊ መብቶችን በመጣስ መሆን የለበትም” - ኢሰመኮ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ