የአፍሪካ የፊልም ፌስቲቫል ላይ ሁለት ኢትዮጵያዊ ፊልሞች ተወዳድረው አድናቆትን አተረፉ
ባሳለፍነው ወር መጨረሻ በዛንዚባር በተዘጋጀው ዚፍ /ZIff/ በተሰኘው የአፍሪካ የፊልም ፌስቲቫል ላይ ሁለት ኢትዮጵያዊ ፊልሞች ለውድድር ቀርበው ነበር። በአጭር የፊልም ዘርፍ የማንተጋፍቶት ስለሺ "ግርታ" እና በዩናይትድ ስቴትስ ካሊፎርኒያ የተሰራውና በሰሎሜ ሙሉጌታ የተዘጋጀው "ዉቭን" በአማርኛው የተሸመነ የተሰኘው ወጥ ሙሉ ፊልም ከሌሎች የአፍሪካ ፊልሞች ጋር በዘርፉ ባለሙያዎች ለመታየት በቅቷል። ከአጭር የፊልም ዘርፍም "ግርታ" ተሸላሚ ሆኗል። አዘጋጆቹን አነጋግረናል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 05, 2023
በድባቴ እና እራስን በማጥፋት ስሜት ውስጥ ያሉ ወጣቶች ስለአዕምሮ ጤና የሚወያዩበት ቡድን
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
ጠያቂ ፊልሞች - ቆይታ ከፊልም ባለሞያ አቤል መካሻ ጋር
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
ለመጀመሪያ ጊዜ በአኝዋክ ቋንቋ የተፃፉት የህፃናት መፅሃፍት
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
በሜሪላንድ ግዛት የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ሊጀመር ነው
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
በጦርነቱ 3.2 ቢሊዮን ብር የሚገመት የውሀ መሰረተልማት መውደሙ ተገለፀ
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
የተፈናቃዮች ቁጥር በአማራ ክልል መጨመሩን ተመድ አስታወቀ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ