በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ የፊልም ፌስቲቫል ላይ ሁለት ኢትዮጵያዊ ፊልሞች ተወዳድረው አድናቆትን አተረፉ


የአፍሪካ የፊልም ፌስቲቫል ላይ ሁለት ኢትዮጵያዊ ፊልሞች ተወዳድረው አድናቆትን አተረፉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:18 0:00

ባሳለፍነው ወር መጨረሻ በዛንዚባር በተዘጋጀው ዚፍ /ZIff/ በተሰኘው የአፍሪካ የፊልም ፌስቲቫል ላይ ሁለት ኢትዮጵያዊ ፊልሞች ለውድድር ቀርበው ነበር። በአጭር የፊልም ዘርፍ የማንተጋፍቶት ስለሺ "ግርታ" እና በዩናይትድ ስቴትስ ካሊፎርኒያ የተሰራውና በሰሎሜ ሙሉጌታ የተዘጋጀው "ዉቭን" በአማርኛው የተሸመነ የተሰኘው ወጥ ሙሉ ፊልም ከሌሎች የአፍሪካ ፊልሞች ጋር በዘርፉ ባለሙያዎች ለመታየት በቅቷል። ከአጭር የፊልም ዘርፍም "ግርታ" ተሸላሚ ሆኗል። አዘጋጆቹን አነጋግረናል።

XS
SM
MD
LG